ሰበዝ ልማት ማህበር የ2014 በጀት ዓመት ሒሳብ የኦዲት ሥራ ጨረታ ማስታወቂያ

Opens On: Dec 14, 2022
Closes On: Dec 14, 2022
Region: Addis Ababa
Source: አዲስ ዘመን ህዳር 30፣ 2015

FREE TENDER | ነፃ ጨረታ

ቀጥሎ የቀረበው ጨረታ ክፍያ የማይጠይቅና አባል መሆን ሳይጠበቅብዎት የሚመለከቱት ነፃ ጨረታ ነው ሌሎች ሁሉንም ጨረታዎች ለማግኘት በዋልያ ቴንደር ደንበኛ አካውንትዎ  እዚህ ይግቡ አባል ካልሆኑ እዚህ ይመዝገቡ
These tenders are free to view. You don't need to be a walia tender member to view them.

የኦዲት ሥራ ጨረታ ማስታወቂያ

ሰበዝ ልማት ማህበር በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ስር በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 አንቀፅ 17(1)መሰረት በመዝገብ ቁጥር 593 ህጋዊ ሰውነት የተሰጠው የበጎ አድራጎት ማህበር ሲሆን ማህበራችን የ2014 በጀት ዓመት ሒሳብ ጨረታ በማወዳደር ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ የኦዲት ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ሰበዝ ልማት ማህበር

 

በኢትዮጵያ ውስጥ በየእለቱ የሚወጡ ጨረታዎች እንዲደርስዎት የዋልያ ቴንደር አካውንት ይክፈቱ ወይም በ 0942125616 ይደውሉልን በቀላሉ እኛ አካውንት እንሰጥዎታለን
ስለ አገልግሎቱ ክፍያ https://waliatender.com/pricing ይመልከቱ
ምንም አይነት ጨረታ ማስታወቂያ አያመልጥዎትም!!
የሚከፈለውም በባንክ (ሞባይል ባንኪንግ፣ቀጥታ በባንክ ትራንስፈር፣ቴሌብር፣ሲቢኢ ብር ...የመሳሰሉት ፣ አሊያም በአካል
ቃሊቲ ቶታል ካፍደም ፕላዛ 4ኛ ፎቅ f425 )
https://waliatender.com


← Go Back

Advertisement


Put Your Ads Here, Reach More Peoples
& Business
call us +251942125616